አዲስ ዘመን ሐሙስ መጋቢት 03 ቀን
2018 ዓ.ም
የጨረታ ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል፡-
- ሎት 1) የጥገና ዕቃዎች (የህንፃ መሳሪያ፣ የኤሌክትሪክ የቧንቧና የመጸዳጃ ቤት ዕቃዎች)
- ሎት 2) ህትመት
- ሎት 3) የፅህፈት መሳሪያ ዕቃዎች
- ሎት 4) መድሃኒት፣የላብራቶሪ ሬኤጀንትና የህክምና ዕቃዎች
- ሎት5) የማህበረሰብ አቀፍ መድኃኒት ቤት የተለያዩ መድኃኒቶችና የህክምና መገልገያ ዕቃዎች
- ሎት 6) የማህበረሰብ አቀፍ መድኃኒት ቤት የህፃናት ወተት
- ሎት7) የማህበረሰብ አቀፍ መድኃኒት ቤት ህፃናት ዳይፐር፣ ሌሎች የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች
የአዋቂ የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎችና ኮስሞቲክስ ዕቃዎች
- ሎት 8) የአይሲቲ ዕቃዎች
- ሎት 9) የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች
- ሎት 10) የላውንደሪ ማሽን
- ሎት11) የጉድጓድ ውሃ for demobilization, well rehabilitation and pump reinstallation የጥገና ስራ
- ሎት12) የምግብ አቅርቦት ለአንድ ዓመት
- ሎት13) የፅዳት አገልግሎት ለአንድ ዓመት
- ሎት14) የኦክስጅን አቅርቦት ለአንድ ዓመት
- ሎት15) የበረኪና አቅርቦት ለአንድ ዓመት የሚያቀርቡለትና የሚሰሩለት ድርጅቶች ይፈልጋል በመሆኑም፣ ከላይ ለተጠቀሰው የሚቀርቡ ተጫራቾች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡
1.ከሚያቀርቡት እቃ ጋር የተዛመደ በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /IN/፤ የVAT ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገለፅ ማስረጃ በግልፅ የሚታይ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡
2.ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00(ሁለት መቶ ) በመክፈል ሰነዱን ሆስፒታሉ ግቢ በሚገኘው የመንግስት ሂሳብ እና ክፍያ ደጋፊ የስራ ሃደት በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡
3.ተጫራቾች የጨረታ ዋጋውን ሞልተው ሲመልሱ ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ሎት1) ለጥገና ዕቃዎች(የህንፃ መሳሪያ፤የኤሌክትሪክ፤የቧንቧና የመጸደጃ ቤት ዕቃዎች)
- ብር20,000.00(ሃያ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፤ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 2 ለህትመት ብር 5,000.00 (አምስት ሺህ ) በጥሬ ገንዘብ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 3) ለፅህፈት መሳሪያ ዕቃዎች ብር 5,000.00
(አምስት ሺህ) በጥሬ ገንዘብ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 4 ለመድኃኒት፣ የላብራቶሪ ሬኤጀንትና የህክምና ዕቃዎች ብር
50,000.00 (ሃምሳ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 5)ለማህበረሰብ አቀፍ መድኃኒት ቤት የተለያዩ መድኃኒቶችና የህክምና መገልገያ
ዕቃዎች ብር
20,000.00 (ሃያ ሺህ )በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት6) ለማህበረሰብ አቀፍ መድኃኒት ቤት የህፃናት ወተት ብር 10,000.00 (አስር ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 7) ለማህበረሰብ አቀፍ መድኃኒት ቤት የህፃናት ዳይፐር ፤ ሌሎች የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች የአዋቂ የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎችና ኮስሞቲክስ ዕቃዎች ብር 5,000.00 (አምስት ሺህ )በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 8) ለአይሲቲ ዕቃዎች ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ
ዋስትና
- ሎት 9) ለመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች ብር 5000.00 (አምስት ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣
በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 10) ለላውንደሪ ማሽን ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ
ዋስትና
- ሎት 11) ለጉድጓድ ውሃ for demobilization, well rehabilitation and pump reinstallation የጥገና ስራ ብር 50,000.00(ሃምሳ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 12) ለምግብ አቅርቦት ብር 200,000.00(ሁለት መቶ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
-ሎት 13) ለፅዳት አገልግሎት ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 14) ለኦክስጅን አቅርቦት ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና
- ሎት 15) ለበረኪና አቅርቦት ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺህ) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦና የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በመግለጽ አንድ ኦሪጅናል ፋይናንሻል፤ አንድ ኦሪጅናል ቴክኒካል አንድ ኮፒ ፋይናንሻል አንድ ኮፒ ቴክኒካል በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው
ሆስፒታሉ ባዘጋጀው ሳጥን ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ
የስራ ቀናቶች ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቹ ወደ ጨረታው ሳጥን ፖስታውን ሲያስገባ ቴክኒካል ለብቻ ፋይናንሻል ለብቻ
መሆን አለበት፡፡ ይህ ሳይሆን ቢቀር እና ተጫራቹ ፋይናንሻሉ እና ቴክኒካሉን በአንድ
ፖስታ ካስገባ ጨረታው ወዲያውን ወድቅ ይሆንበታል፡
4.ጨረታው በሚያበቃበት የመጨረሻ ቀን (በአስራ አንደኛው ቀን) ከጠዋቱ በ4:00 ሰዓት
ተዘግቶ ከጠዋቱ በ4:30 በሆስፒታሉ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
5.የበስመ መረጃ ቢያስፈልግዎት በስልክ ቁጥር፡-0115 -25 68 23 ደውለው ይጠይቁ፡፡
6.ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ
የተጠበቀ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል