አዲስ ዘመን ሐሙስ ሚያዝያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም
የጨረታ ማስታወቂያ
በቤ/ጉ/ክ/መንግስት
በመተከል ዞን የድባጤ ወረዳ ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በ2018 ዓ/ም የበጀት ዓመት በወረዳ ማዕቀፍ ግዥ፡-
በምድብ-1
የደንብ ልብስ በመደበኛ በጀት
በምድብ-2
የፋብሪካ ውጤቶች በካፒታል በጀት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ
በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡
1. ተጫራቾች
በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር የምስክር ወረቀት እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ግብር ከፋይነት ማረጋገጫ
የተሰጠ የምስክር ወረቀት ተነባቢ የሆነ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተጫራቾች
በሚጫረቱበትና ላቀረቡት ጠቅላላ ዋጋ 3%(ፐርስንት) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በጥሬ ገንዘብ ወይም ለክፍያ በተረጋገጠ
(CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
3. ተጫራቾች
የጨረታ ሰነዱን በአማራ ብ/ክ/መንግስት ምዕራብ ጎጃም ዞን ባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ገን/ኢ/ኮ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 ለእያንዳንዱ
ምድብ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 200.00 (ሁለት መቶ) በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
4. በጥቃቅንእና
አነስተኛ ተቋማት የተደራጁ ማህበራት ከአደራጃቸው መ/ቤት (አካል) የድጋፍ ደብዳቤ ለመ/ቤታችን አስጽፈው ማቅረብ አለባቸው ::
5. ከምድብı(አንድ)እስከ
ምድብ 12 በተገለጹት ምድቦች የሚጫረቱ ተጫራቾች የሚጫረቱባቸውን ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ እና የጨረታ ሂደቱን እንዲያስቀጥል ለተመደበው
የግዥ ኦፊሰር ማስረከብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን፤- ጨረታው ተከፍቶ የግምገማ ሂደቱ ተጠናቅቆ ከአሸናፊው ተጫራች ጋር ውል ከተፈረመ
በኋላ በጫረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች የተያዘው ናሙና የሚመለስ ሆኖ፡-የአሸናፊው ተጫራች ያቀረበው ናሙና ርክክብ እስከሚፈጸም በጽ/ቤቱ
ተይዞ የሚቆይ ይሆናል ።
6. አሸናፊ
ተጫራቾች ዕቃዎችን በአማራ ብ/ክ/መንግስት ምዕራብ ጎጃም ዞን ባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ገን/ኢ/ኮ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 ማስረከብ
ይኖርበታል፡፡
7. ተጫራቾች
የጨረታ አሸናፊው ከተገለጸ ቀን ጀምሮ ከ7 ተከታታይ የስራ ቀናት (የቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ ከተጠናቀቀ) በኋላ ላሸነፉበት ጠቅላላ
ዋጋ 10% (አስር ከመቶ) በጥሬ ገንዘብ ወይም ለክፍያ በተረጋገጠ (CPO) በውል ማስከበሪያነት በማስያዝ ውል መፈራረም ይኖርባቸዋል
።
8. ተጫራቾች
የጨረታ ሰነዱን ሞልተው : በሰነዶች ላይ የመፈረም ስልጣን ባለው አካል ፈርመው፡- 1 (አንድ) ኦሪጅናልና 2(ሁለት) ኮፒ በተለያዩ
ፖስታዎች በማሸግ የድርጅታቸውን ማህተም በማሳረፍ ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር የስራ
ቀናትና ሰዓት እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ በአማራ ብ/ክ/መንግስት ምዕራብ ጎጃም ዞን ባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ገን/ኢ/ኮ/ል/ጽ/ቤት
ቢሮ ቁጥር 10 ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ።
9. የጨረታ
ሳጥኑ በ15ኛው ቀን ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከቀኑ በ8:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአማራ
ብ/ክ/መንግስት ምዕራብ ጎጃም ዞን ባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 የሚከፈት ሲሆን፡ ተጫራቾች (ህጋዊ
ወኪሎቻቸው) በራሳቸው ባይገኙም ጨረታውን ከመከፈት ሊያስተጓጉለው አይችልም::
10. ለጨረታ
የተዘጋጀው ሳጥን ከታሸገ በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም::
11. ጨረታው
የሚከፈትበት 5ኛው ቀን ቅዳሜና እሁድ (የበዓላት) ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሠዓት የሚከፈት ይሆናል፡-
12. ተጫራቾች
በክልሉ የግዥ አዋጅ እና መመሪያ ተገዥ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
13. በጨረታው
አሸናፊ የሚሆኑት ድርጅቶች ጨረታው በተካሄደበት የጨረታ ማዕከል በአማራ ብ/ክ/መንግስት ምዕራብ ጎጃም ዞን ባህርዳር ዙሪያ ወረዳ
ገን/ኢ/ኮ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 መ/ቤታችን ለሚወከለው ሠራተኛ ዕቃዎችን በማስረከብ በሚቀርበው ማስረጃ መሠረት አስፈላጊ ክፍያ
በድርጅቱ የባንክ ሂሳብ ቁጥር የሚተላለፍ ይሆናል፡፡
14. ስለጨረታው
የበለጠ (ተጨማሪ) ማብራሪያ ቁጥር ቢያስፈልግ በስልክ 0582650164/65/342 በመደወል ወይም በአማራ ብ/ክ/ መንግስት ምዕራብ
ጎጃም ዞን ባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 በግንባር በመቅረብ ማግኘት ይቻላል፡፡
15. መ/ቤቱ
የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ
በቤ/ጉ/ክ/መንግስት በመተከል ዞን የድባጤ ወረዳ ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት