አዲስ ዘመን እሁድ ሚያዚያ 11 ቀን 2018ዓም
የብሄራዊ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መስያ ቁጥር ፡ አብክመ / ኢቴቢ / ግ / ጨ / 05 / 2018
በአማራ ብሔራዊ
ክልላዊ መንግሥት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ ሲስተም ሶፍትዌሮችን እና ሰርቨር ኮምፒዩተሮችን ማለትም
፡-
ሎት 1
lntegrated Agriculture information Management System (AlMS)
ሎት 2 -
Education Authomation System (EAS)
ሎት 3-
Digital Tag Tracing Certification & KPl Reporting System (DTTCKPIRS)
ሎት 4-
Formula management System (FMS)
ሎት 5 _
Server Computers በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የሚከተሉትን
መስፈርቶች ማሟላት የምትችሉ ህጋዊ ድርጅቶች በጨረታው እንድትሳተፉለት ይጋብዛል፡፡
1. በዘመኑ
የታደሰ አግባብነት ያለው የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
2. የግብር
ከፋይ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
3. የተጨማሪ
እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
4. ተጫራቾች
በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ. 1- 3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከቴክኒካል ስፔሲፊኬሽን ሰነዶቻቸው
ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. የሚለሙ
ሶፍትዌሮችን እና ሰርቨር ኮምፒዩተሮችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /ቴክኒካል ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይችላሉ፡፡
6. ተጫራቾች
በተቋሙ ዋ/ገንዘብ ያዥ ቢ/ቁ/02 በመምጣትና የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ
ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ማግኜት ወይም መግዛት ይችላሉ፡፡
7- ተጫራቾች
የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የሚወዳደሩበትን የሲስተም ልማትና ሰርቨር ግዥ ጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ
ትዕዛዝ /ሲ.ፒ. ኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
8. ተጫራቾች
የቴክኒካል ሰነዳቸውን ፣የንግድ ፈቃድ ፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት እና ተያያዥ ሰነዶችን
በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ እንዲሁም የፋይናንሻል (የዋጋ) ሰነዳቸውንና የጨረታ ማስከበሪያቸውን በሌላ ፖስታ በማድረግ ለየብቻ በታሸጉ
2 ፖስታዎች (ቴክኒካልና ፋይናንሻል በማለት) ጨረታው በአዲስ ዘመመን ጋዜጣ ከወጣበት ከቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር
በሥራ ሰዓት ግዥና ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 20 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
9 ጨረታው
በ15ኛውቀን ከቀኑ በ 8፡00 ተዘግቶ በዕለቱ በ 8፡30 ጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 20 ይከፈታል፡፡
ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
10- አሸናፊው
የሚለየው በሎት (ምድብ) ዋጋ ይሆናል ፡፡
11- መ/ቤቱ
የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
12. ተጫራቾች
በቴክኒካል ሰነዳቸውና በፋይናንሻል ሰነዳቸው ላይ የድርጅቱን ማህተም ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ካላደረጉ ከውድድር ውጪ ይሆናሉ::
13- በጨረታው
ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 20 በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0583206856 በመደወል
ማግኜት ይችላሉ ፡፡
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ
ባህር ዳር